1. ይዘት
  2. ቀዘፋ
  3. ተጨማሪ ይዘቶች
  4. አብሮ መቅዘፍ
  5. ፍለጋ
  6. ከ 30 ቋንቋዎች ይምረጡ።


 

ተፍጥሮ/ማ ሕበረስብ | 09.03.2010

የሴቶች ጤናና መብት

 

በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች የመብት ረገጣ ብቻ ሳይሆኑ ጤናቸዉን የሚጎዱ መሆናቸዉ እየታወቀ ይመስላል።

 

ሴቶች ላይ የሚፈፀመዉ ግርዛት ከጊዜያዊ ስቃይና ህመምነቱ ባሻገር በወሊድና ተያያዥ ጉዳዮች ወቅት የሴቶችን ጤና ለችግር የሚዳርግመሆኑን ተገንዝበዉ እንዲቆም የሚታገሉ ወገኖች ቁጥር ከፍ እያለ ነዉ። ከዓመታት በፊት በከንባታ ጠንባሮ አካባቢ ይፈፀም የነበረዉ ይህ ድርጊት አሁን አላስፈላጊነቱን በተገነዘቡ ወገኖች የተቀናጀ ጥረት ቀንሶ ወደሶስት ከመቶ ወርዷል። በተመሳሳይ በትግራይ 50በመቶ ሲቀንስ ባጠቃላይ በአገር ደረጃ ደግሞ 25በመቶ መድረሱ ይነገራል።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

 
 

ምላሽ »መላክ »ማተም »

ተጨማሪ አርእስተ-ዜና

 
መጣጥፍ መጽሐፍ ማቅለም


 

DW-TV EUROPE live

Journal

We're sorry, due to legal issues this content can not be transmitted as live stream.

If you are inside the United States, it is still possible for you to enjoy DW-TV. For more information, please click here.

ኢትዮጵያ -ምርጫ 2002
የምርጫ ዘመቻዉ አአ

Audio on Demand

በማድመጥ መማር
በማድመጥ መማር